Tuesday, 22 October 2024

ይህ ታሪክ ከተፈፀመ እነሆ በዛሬዉ 122 ዓመቱን ይዟል። ይህ ቀን ለአሁኗ ኢትዮጵያ ማንነቷን ያስጠበቀችበት፣ ከባርነት ራሷን ነፃ ያደረገችበት ቀን ነው። ከመላው የአለም ኃያላን የተነሳን ከባድ የባርነት በትር በፅኑ ትግል ከጫንቃዋ ያነሳች ብሎም ለመላው የአፍሪካ ሀገራትና ህዝቦች የነፃነት ምክንያት ነበረች።

Posted On %AM, %02 %916 %2018 %00:%Mar Written by

ታዋቂው አሜሪካዊ የወንጌል ሰባኪ ዊልያም ፍራንክሊን ግራሃም ወይም በአጭሩ ቢሊ ግራሃም በ99 አመታቸው ዜና እረፍታቸው በትላንትናው ዕለት (የካቲት 14) ማለዳ ከሳውዝ ካሮሊና ግዛት ከመኖርያ ቤታቸው ተሰምቷል። ይህ መረጃ እንደወጣ ሁለት ወዳጆቼ በሰአታት ልዩነት ደውለው ሲነግሩኝ እጅግ ነበር ያዘንኩት። ደግሞ በአካል አገኛቸው ዘንድ ምኞቴ እንደነበር ወዳጆቼ ስናገር ሰምተውኛል። እኔ በግሌ ከጽሁፍ ለጥቂት ወራት ርቄ የነበረ ቢሆንም የእርሳቸውን ሞት ስሰማ ግን ዝም ማለት አልሆነልኝም።

Posted On %AM, %22 %916 %2018 %00:%Feb Written by

ከአድካሚ የስራ ቀን በኋላ ወደ ጊዜያዊ ማረፊያዬ እየሔድኩ ሳለሁ በውስጤ ብዙ ሃሳብ  ይመላለስ ነበር። ተስፋ የላቸውም ብዬ የምቆጥራቸው ነገሮች ሲበዙ ከፈረሰው ነገር ባሻገር ማየት አቃተኝና ጥልቅ የሆነ ሃዘን ዉስጥ ገባሁ። ተስፋዬም እያሽቆለቆለ ሲሄድ ድምፅ አልባ በሆነ መቃተት ወደ እግዚአብሔር ተማፀንኩ።

Posted On %AM, %27 %934 %2017 %00:%May Written by

አጥብቃችሁ በፈለጋችሁት ጊዜ ልታገኙት የምትችሉት የተስፋ መጠን እጅግ ድንቅ ነው። ተስፋ ደግሞ በሕይወታችን እጅግ አስፈላጊ የሆነ ኃይል ነው። ከእግዚአብሔር የመጨረሻ አሸናፊነት ወደ እኛ የሚፈስስ የደስታ ወንዝ ነው። "የእግዚአብሔር ደስታ ደግሞ ኃይላችን ነው" (ነህምያ 8፡10)። አይደለም በእግዚአብሔር ነገር ልንለመልም ይቅርና ያለተስፋ መኖር አንችልም።

Posted On %AM, %16 %041 %2017 %03:%May Written by

ወደ እግዚአብሔር በቀረብንበት በዚያ ስፍራ ከመገኘቱ ጋር ደግሞ እንገናኛለን። በተዘረጉ እጆቹ ሊቀበለን ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን። መገኘቱ ሊሰማን እንደሚገባ ከተሰማን በቅድስናው ታላቅነት ልንሸፈን እንችላለን። ይህን ደግሞ ኢሳይያስ ከእግዚአብሔር ጋር ሲገናኝ ከሆነው ማየት እንችላለን። 

Posted On %AM, %10 %041 %2017 %03:%May Written by

እንደምን አላችሁ?

ጥፋተኛ ብሆንም እነዚህ ቃላት እንደ ጥያቄ ሳይሆን እንደ ሠላምታ ሲቀርቡልኝ ትንሽ ይረብሸኛል። ተጨባጭ መልስ ሳንፈልግ “እንዴት ናችሁ?” ብሎ መጠየቅ ቀላል ነገር። አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ከእርምጃቸው እንኳን ሳያቋርጡ ደህና ነህ? ብለውኝ ያልፋሉ። በእነዚህ ጊዜያት ብቸኛው ተገቢ መልስ “ደህና ነኝ” ነው የሚሆነው ምንም እንኳን ነገሮች ላይሆኑ ቢችሉም። የዚህ አይነቱ ጥልቅ ያልሆነ ሰላምታ ብዙውን የየዕለት መስተጋብራችንን ይሸፍናል። ግንኙነቶቻችንን ብዙ ጊዜ ከላይ ከላይ እንፈጽማለን ነገር ግን ወደ ልባችን ስላለበት ትክክለኛ ሁኔታ ጠልቀን አንገባም።  

Posted On %AM, %05 %041 %2017 %03:%May Written by

“ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታንችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው።” ሮሜ 4፡24-25

Posted On %AM, %16 %218 %2017 %07:%Apr Written by

በአላት በደረሱ ቁጥር በሄድንበት ቦታ ሁሉ የምናገኛቸው ሰዎች ደስተኞች መሆን እንዳለብን ይነግሩናል። 

ይሁን እንጂ ወዳጆቻቸውን በቅርቡ ላጡ ሰዎች በዓሉ ሊደሰቱበት የሚገባቸው ነገር መሆኑ ቀርቶ እስኪያልፍ የሚጓጉት ነገር ሊሆንባቸው ይችላል። ለበአሉ ታላቅ ደስታን እና ትርጉምን መስጠት የሚችሉት ባህሎች እና ትዕይንቶች፣ የምንወደው ሰው ይህን ደስታ አብሮን ይካፈል ዘንድ አለመቻሉን በሚያስታውሱ አስጨናቂ ትውስታዎች ይዋጣሉ። ብዙዎች እነዚህ የበአል ወቅቶች እስኪያልፉ ድረስ ሊደበቁባቸው የሚችሉበት ጸጥ ያለ ቦታ ባገኝ ብለው ይመኛሉ።

Posted On %AM, %14 %334 %2017 %10:%Apr Written by

በመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ጥናት የምናሳልፈው ጊዜ ውድ እና ያልባከነ ጊዜ ነው። ረጃጅም ክፍሎችን እያጠናችሁ ቢሆን ወይንም ለአንድ ኃጢያት የሚሆን የውጊያ ጥቅስ አሊያም ለመጋቢ አገልግሎትዎ የሚሆኑ ምንባቦች ቢሆኑ በእርግጥም እያንዳንዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት “ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማሉ” (2 ጢሞቴዎስ 3፡16)

Posted On %AM, %16 %041 %2017 %03:%Feb Written by

እግዚአብሔር ለክብሩ የተከላቸው የጽድቅ ዛፎች እንዲባሉ ለጽዮን አልቃሾች አደርግላቸው ዘንድ፥ በአመድ ፋንታ አክሊልን፥ በልቅሶም ፋንታ የደስታን ዘይት፥ በኀዘንም መንፈስ ፋንታ የምስጋናን መጐናጸፊያ እሰጣቸው ዘንድ ልኮኛል። ” (ኢሳይያስ 61፡3)

Posted On %AM, %04 %041 %2017 %03:%Feb Written by
Page 2 of 8

መንገዱ ከባድ ነው።እርሱ ግን ጠንካራ ነው።

ኢየሱስም አለ “መንገዱ ከባድ ነው” (ማቴዎስ 7፡14) በቀደሙት ዘመኖቻችን “ከባድ” ማለት ምን ማለት እንደሆነ የምናውቅ ይመስለን ነበር። ከባድ ጥብቅ የሆነ...

Jon Bloom - avatar Jon Bloom

ጨርሰው ያንብቡ

ዓለም ሊነገራት የሚያስፈልገው ነገር

ቻርልስ ስፐርጅን:-  ማለት የምፈልገው ነገር ሁሉ ሲጨመቅ ይህ ነው:- ወንድሜ ክርስቶስን ሁልጊዜ ስበክ ። እርሱ ሙሉው ወንጌል ነው ። ማንነቱ ፣ ሹመቱ እና...

Jonathan Parnell - avatar Jonathan Parnell

ጨርሰው ያንብቡ

 

The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.

Newsletter

Subscribe to our newsletter. Don’t miss any article, devotionals or wallpapers.

We do not spam!

You're automatically subscribed to bi-weekly articles and daily devotionals. You can customize your subscription settings here.