Misgana Kibret, a contributor writer at Daily Injera has BSC in Database Management and currently studies Christian Leadership. Misgana regularly writes on his personal blogs.
በ9ኛው ክፍለ ዘመን የሰራተኛው መደብ የቀን የስራ ሰዓትን ስምንት ሰዓት ለማድረግ ትግል ያደርጉ ነበር። ለዚህም ምክንያት የሆናቸው በቀን አስር ብሎም አስራ-ስድስት ሰዓታትን ያለዕረፍት መስራታቸው፤ ብሎም ደህንነታቸውን ባልተጠበቀ መልኩ የነበረ መሆኑ እና ለብዙዎች ህልፈትና ጉዳት ምክንያትም የነበረ በመሆኑ ጭምር ነበር።በዚህም ወቅት የሶሻሊዝም ርዕዮት አዲስና በሰራተኛው መደብም ቀልብን ሳቢ ሆኖ የነበረበትም ወቅት ለመሆን ችሏል።ይህንንም (የሶሻሊዝም) ርዕዮት የሰራተኛው መደብ የበለጠ በማናፈስ ከካፒታሊዝም ርዕዮት የመውጣትና የሰራተኛውን መደብ ገዢነት የማረጋገጥ ፍላጎቱን መጠቀሚያ አረገው።በዚህም ትግል ከተቀዳጁት ቀደምት ድሎቻቸው መካከል እ.ኤ.አ በ1884 በሀገረ አሜሪካ በቺካጎ ግዛት ብሄራዊ ስብሰባ ላይ በህገ-መንግስቱ ላይ የቀን የስራ ሰዓትን ስምንት ሰዓት አድርጎ በ ሜይ 1 ታወጀ።
ይህ ታሪክ ከተፈፀመ እነሆ በዛሬዉ 122ኛ ዓመቱን ይዟል። ይህ ቀን ለአሁኗ ኢትዮጵያ ማንነቷን ያስጠበቀችበት፣ ከባርነት ራሷን ነፃ ያደረገችበት ቀን ነው። ከመላው የአለም ኃያላን የተነሳን ከባድ የባርነት በትር በፅኑ ትግል ከጫንቃዋ ያነሳች ብሎም ለመላው የአፍሪካ ሀገራትና ህዝቦች የነፃነት ምክንያት ነበረች።
Daily Injera is a Christian ministry which delivers a verse from The Holy Bible each day.
The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.