ይህን የመጽሀፍ ቅዱስ ታሪክ በማነብበት ጊዜ ሁሉ እጅግ መደነቄ የማይቀር ነው። ምናልባትም በገጠራማዋ ገሊላ ይልቁንም በዚች የወይራ ዛፎች ኮረብታ በምትሆን ደብረ ዘይት መንደር ውስጥ የሆነው ሙግት መጪውን የሰው ልጅ እጣ ፈንታ አስቀድሞ የሚያመለክት በመሆኑ ይሆናል።
“ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና”። (ኤፌሶን 2፡4-5)
“ነገር ግን እግዚአብሔር” የሚሉት እኚህ 3 ቃላት በወንጌል የተትረፈረፉ ናቸው። እንደኔና እንደእናንተ ላሉት ጠፍተው ለነበሩ፤ እራሳቸውን ከእግዚአብሔር ላይ ከተደቀነ አመፃ ሊያድኑ የማይችሉ ኃጢያተኞች ከእነዚህ የዘለሉ ሌላ ሦስት የተስፋ ቃላት ላይኖሩን ይችላል።
ለምንድን ነው ብዙ ክርስቲያኖች ደስተኛ ያልሆኑት?
ደስታ የደህንነት ስሜት ነው። “. . . የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል” (1 ጴጥሮስ 1፡8-9) ። ክርስቲያን ከሆናችሁ መንፈስ ቅዱስ በክርስቶስ እንድትደሰቱ ያደርጋችኋል። ውበቱ እና ታላቅነቱ ነፍሳችሁን ያስደንቃታል።
አንድ ወንድ የሆነችን ልጅ ሰውነት ስለተመኘ ብቻ ሊያገባት ሲፈልግ፣ በዚች ምድር ላይ እንደእርሱ ያለ አፍቃሪ የሌለለ እስኪመስል ድረስ እራሱን “ሮማንቲክ” አድርጎ ያቀርብላታል።
በሕይወት ዘመኔ ሁሉ ከሚያስቸግረኝ ነገር ውስጥ በክርስትና ሕይወት ውስጥ መሠረታዊ በሚባለው የግል የጥሞና ጊዜ ውስጥ ነፃነት ማግኘት ነው። በእርግጥ አላደርጋቸውም ማለቴ አይደለም፤ ነገር ግን ተፈጥሯዊ እና በቀላሉ የሚመጡ አይደሉም። ጠዋት ከእንቅልፌ ስነቃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ እና ለመጸለይ በጉጉት እንዲሆን እፈልጋለሁ። ጠዋት ስነሳ “ከእግዚአብሔር እስክሰማ ደግሞም እስካናግረው ቸኩያለሁ” የሚል ሀሳብ እንድነሳ እፈልጋለሁ። ነገር ግን ብዙ ጊዜ ለመታዘዝ ስል ብቻ ሳነብ እና ስጸልይ እራሴን አገኘዋለሁ። ይህ ግዴታዬ በደስታ የሚታጀበው በጣም ጥቂት ጊዜ ነው።
እንግሊዛዊው ፓስተር እና የመጽሐፍ ቅዱስ ተንታኝ ማቲው ሄነሪ (1662-1714) ከመሞቱ 2 ዓመት በፊት ስለ ጸሎት መጽሐፍ ጽፎ ነበር። ለጸሎት የሚሆን መንገድ የሚለው ይህ መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱስን የማሰላሰል እና መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ የጸሎት ሕይወት ውጤት ነው። ይህ መጽሐፍ ክርስቲያኖችን በአድናቆት ፣ በመናዘዝ ፣ በልመና ፣ በምስጋና ፣ በምልጃ ደግሞም በማጠቃለያ ጸሎት እንዴት መጸለይ እንደሚችሉ የሚያስረዳ ረቂቅ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስን በቂነት በመስጠት ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀን እንሆን ዘንድ ያደርገናል በሚል ተስፋ በእያንዳንዱ ርዕስ ውስጥ ከመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰደ ጸሎት ያቀርባል። ሄነሪ እግዚአብሔርን መልሰን ለማናገር በዋነኘነት የምንጠቀምበት የንግግራችን መዝገበ ቃል የእራሱ የእግዚአብሔር ቃል እንዲሆን ክርስቲያኖችን ያበረታታናል።
አንዳንድ ጊዜ ህልሞቼ በሚበታተኑበት ወቅት እምነቴ ደግሞ ይርዳል።
በመከራዎቼ መሀል እግዚአብሔር የት ነው ስል አስባለሁ። መገኘቱ አይሰማኝም። ፍርሃት እና ብቸኝነት ይሰማኛል። እምነቴ ይናጋል።
የምንኖረው በመንፈሳዊ ዓለም ውስጥ ነው። ምንም እንኳን በመንፈሳዊው ዓለም ውስጥ እየሆነ ያለውን ነገር በሙሉ ባናይም በሚታየው ዓለም ላይ ባላቸው ተጽዕኖ ግን እንዳሉ እናውቃለን። ከዚህም ጉዳይ ጋር በተያያዘ ዳግም ስንወለድ ስለሚሆነው መንፈሳዊ ውልደት ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ነግሮት ነበር። በዮሐንስ 3፡8 ላይ ሲናገር “ነፋስ ወደሚወደው ይነፍሳል፥ ድምፁንም ትሰማለህ፥ ነገር ግን ከወዴት እንደ መጣ ወዴትም እንዲሄድ አታውቅም፤ ከመንፈስ የተወለደ ሁሉ እንዲሁ ነው” አለ።
በዚህ በሚታየው እና በሚጨበጠው ቁስ ተኮር እና ስግብግብ ዓለም ውስጥ ስንኖር ለእኛ የሚያሳስቡን ነገሮች ለእግዚአብሔር ከሚያሳስቡት ነገሮች ጋር በፍጹም የተለያዩ ናቸው።
በአሁኑ ጊዜ ያለችው ቤተ ክርስትያን መስጠት ላይ ጎበዝ አይደለችም።
ይሄ ዜና ሳይሆን በጥናት የተደገፈ እውነታ ነው።
ጄሪድ ዊልሰን በ አንድ መጽሐፉ ላይ ሲጽፍ “ቅድስና እንድታጉረመርሙ ካደረጋችሁ እያደረጋችሁት ያለው ነገር ልክ አይደለም” ይላል።
ጨርሰው ያንብቡከፖርኖግራፊ ሱስ መውጣት ይቻላል! ክፍል 3 - ከፖርኖግራፊ ሱስ እንዴት መውጣት ይቻላል? በዚህ ተከታታይ ፅሁፍ የመጀመሪያ ክፍል ላይ ‘ፖርኖግራፊ’ ሰዎችን...
ጨርሰው ያንብቡDaily Injera is a Christian ministry which delivers a verse from The Holy Bible each day.
The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.