Tuesday, 19 March 2024

ይህን የመጽሀፍ ቅዱስ ታሪክ በማነብበት ጊዜ ሁሉ እጅግ መደነቄ የማይቀር ነው። ምናልባትም በገጠራማዋ ገሊላ ይልቁንም በዚች የወይራ ዛፎች ኮረብታ በምትሆን ደብረ ዘይት መንደር ውስጥ የሆነው ሙግት መጪውን የሰው ልጅ እጣ ፈንታ አስቀድሞ የሚያመለክት በመሆኑ ይሆናል።

Posted On %AM, %22 %963 %2017 %01:%Jan Written by

ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና”። (ኤፌሶን 2፡4-5)

ነገር ግን እግዚአብሔር” የሚሉት እኚህ 3 ቃላት በወንጌል የተትረፈረፉ ናቸው። እንደኔና እንደእናንተ ላሉት ጠፍተው ለነበሩ፤ እራሳቸውን ከእግዚአብሔር ላይ ከተደቀነ አመፃ ሊያድኑ የማይችሉ ኃጢያተኞች ከእነዚህ የዘለሉ ሌላ ሦስት የተስፋ ቃላት ላይኖሩን ይችላል። 

Posted On %AM, %08 %041 %2017 %03:%Jan Written by

ለምንድን ነው ብዙ ክርስቲያኖች ደስተኛ ያልሆኑት?

ደስታ የደህንነት ስሜት ነው። “. . .  የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል” (1 ጴጥሮስ 1፡8-9) ። ክርስቲያን ከሆናችሁ መንፈስ ቅዱስ በክርስቶስ እንድትደሰቱ ያደርጋችኋል። ውበቱ እና ታላቅነቱ ነፍሳችሁን ያስደንቃታል። 

Posted On %PM, %10 %844 %2016 %22:%Dec Written by

አንድ ወንድ የሆነችን ልጅ ሰውነት ስለተመኘ ብቻ ሊያገባት ሲፈልግ፣ በዚች ምድር ላይ እንደእርሱ ያለ አፍቃሪ የሌለለ እስኪመስል ድረስ እራሱን “ሮማንቲክ” አድርጎ ያቀርብላታል።

Posted On %PM, %10 %681 %2016 %18:%Dec Written by

በሕይወት ዘመኔ ሁሉ ከሚያስቸግረኝ ነገር ውስጥ በክርስትና ሕይወት ውስጥ መሠረታዊ በሚባለው የግል የጥሞና ጊዜ ውስጥ ነፃነት ማግኘት ነው። በእርግጥ አላደርጋቸውም ማለቴ አይደለም፤ ነገር ግን ተፈጥሯዊ እና በቀላሉ የሚመጡ አይደሉም። ጠዋት ከእንቅልፌ ስነቃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ እና ለመጸለይ በጉጉት እንዲሆን እፈልጋለሁ። ጠዋት ስነሳ “ከእግዚአብሔር እስክሰማ ደግሞም እስካናግረው ቸኩያለሁ” የሚል ሀሳብ እንድነሳ እፈልጋለሁ። ነገር ግን ብዙ ጊዜ ለመታዘዝ ስል ብቻ ሳነብ እና ስጸልይ እራሴን አገኘዋለሁ። ይህ ግዴታዬ በደስታ የሚታጀበው በጣም ጥቂት ጊዜ ነው።

Posted On %PM, %10 %676 %2016 %18:%Dec Written by

እንግሊዛዊው ፓስተር እና የመጽሐፍ ቅዱስ ተንታኝ ማቲው ሄነሪ (1662-1714) ከመሞቱ 2 ዓመት በፊት ስለ ጸሎት መጽሐፍ ጽፎ ነበር። ለጸሎት የሚሆን መንገድ የሚለው ይህ መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱስን የማሰላሰል እና መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ የጸሎት ሕይወት ውጤት ነው። ይህ መጽሐፍ ክርስቲያኖችን በአድናቆት ፣ በመናዘዝ ፣ በልመና ፣ በምስጋና ፣ በምልጃ ደግሞም በማጠቃለያ ጸሎት እንዴት መጸለይ እንደሚችሉ የሚያስረዳ ረቂቅ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስን በቂነት በመስጠት ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀን እንሆን ዘንድ ያደርገናል በሚል ተስፋ በእያንዳንዱ ርዕስ ውስጥ ከመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰደ ጸሎት ያቀርባል። ሄነሪ እግዚአብሔርን መልሰን ለማናገር በዋነኘነት የምንጠቀምበት የንግግራችን መዝገበ ቃል የእራሱ የእግዚአብሔር ቃል እንዲሆን ክርስቲያኖችን ያበረታታናል።

Posted On %PM, %10 %667 %2016 %18:%Dec Written by

አንዳንድ ጊዜ ህልሞቼ በሚበታተኑበት ወቅት እምነቴ ደግሞ ይርዳል።

በመከራዎቼ መሀል እግዚአብሔር የት ነው ስል አስባለሁ። መገኘቱ አይሰማኝም። ፍርሃት እና ብቸኝነት ይሰማኛል። እምነቴ ይናጋል።

Posted On %PM, %09 %844 %2016 %22:%Dec Written by

የምንኖረው በመንፈሳዊ ዓለም ውስጥ ነው። ምንም እንኳን በመንፈሳዊው ዓለም ውስጥ እየሆነ ያለውን ነገር በሙሉ ባናይም በሚታየው ዓለም ላይ ባላቸው ተጽዕኖ ግን እንዳሉ እናውቃለን። ከዚህም ጉዳይ ጋር በተያያዘ ዳግም ስንወለድ ስለሚሆነው መንፈሳዊ ውልደት ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ነግሮት ነበር። በዮሐንስ 3፡8 ላይ ሲናገር “ነፋስ ወደሚወደው ይነፍሳል፥ ድምፁንም ትሰማለህ፥ ነገር ግን ከወዴት እንደ መጣ ወዴትም እንዲሄድ አታውቅም፤ ከመንፈስ የተወለደ ሁሉ እንዲሁ ነው” አለ።

Posted On %PM, %07 %845 %2016 %22:%Dec Written by

በዚህ በሚታየው እና በሚጨበጠው ቁስ ተኮር እና ስግብግብ ዓለም ውስጥ ስንኖር ለእኛ የሚያሳስቡን ነገሮች ለእግዚአብሔር ከሚያሳስቡት ነገሮች ጋር በፍጹም የተለያዩ ናቸው።

Posted On %PM, %07 %845 %2016 %22:%Dec Written by

በአሁኑ ጊዜ ያለችው ቤተ ክርስትያን መስጠት ላይ ጎበዝ አይደለችም።

ይሄ ዜና ሳይሆን በጥናት የተደገፈ እውነታ ነው።

Posted On %PM, %07 %836 %2016 %22:%Dec Written by
Page 3 of 8

የምንሰራበት ዋነኛው ምክንያት

ማብሰል ስላልፈለጋችሁ ውጪ ወጥቶ መብላት ይሁን ወይንም የቴሌቪዥን ፕሮግራም ያለማቋረጥ ማየት ቢሆን፣ ወይንም ሥራ ትቶ የማሕበራዊ ድህረ ገጾች ላይ ማፍጠጥ፤ አ...

Phillip Holmes - avatar Phillip Holmes

ጨርሰው ያንብቡ

የጋብቻዎን ቀን ያለ ድንግልና ማሳለፍ

አንድ ወጣት የሚከተለዉን ጥያቄ አስተላልፎልናል፡- ፓስተር ጆን፣ የሴት ጓደኛዬን እንድታገባኝ ልጠይቃት እፈልጋለሁ። ለትዳርም በምዘጋጅበት ጊዜ የቀደሙት ስህተ...

Tony Reinke - avatar Tony Reinke

ጨርሰው ያንብቡ

 

The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.

Newsletter

Subscribe to our newsletter. Don’t miss any article, devotionals or wallpapers.

We do not spam!

You're automatically subscribed to bi-weekly articles and daily devotionals. You can customize your subscription settings here.