Tuesday, 22 October 2024

ዓለም ሊነገራት የሚያስፈልገው ነገር

Posted On %AM, %11 %041 %2016 %03:%Oct Written by

ቻርልስ ስፐርጅን:- 

ማለት የምፈልገው ነገር ሁሉ ሲጨመቅ ይህ ነው:- ወንድሜ ክርስቶስን ሁልጊዜ ስበክ ። እርሱ ሙሉው ወንጌል ነው ። ማንነቱ ፣ ሹመቱ እና ሥራው የመልዕክታችን ብቸኛው ታለቅ እና ግልጽ ርዕስ መሆን አለበት ። 

ዓለም ስለአዳኟ እና እሱን የማግኛው መንገድ ሊነገራት ይገባል ። መጽደቅ በእምነት ብቻ መሆኑ የፕሮቴስታንቶች የመድረክ ላይ ምስክርነት በላይ መሆን አለበት ። ከእዚህም ዋነኛ እውነት ጋርም ሌሎቹ የጸጋ አስተምህሮዎች ተያይዘው ቢነገሩ ለቤተ ክርስቲያናችም ሆነ ለዘመናችን የተሻለ ይሆናል ።  


ያልተወሳሰበውን ወንጌልን እንጂ ፍልስፍናን እንድናውጅ አልተጠራንም ። የሰው ልጅ መውደቅ ፣ የአዲስ ውልደት ማስፈለጉ ፣ በስርየት የሆነ ይቅርታ እና በእምነት የሆነ ድኅነት እነዚህ የጦር እቃዎቻችን ናቸው ።


እነዚህን እውነቶች እንዳንማር እና እንዳናስተምር የሚያደርጉ ብዙ ነገሮች አሉን። ከተልዕኳችን ሊያዘናጋን የሚፈልግ ትምህርት ወይንም በዚህ ሩጫ ላይ ሽባ የሚያደርገን ቸልተኝነት የተረገመ ይሁን ። 

 

Originally Posted at DesiringGod.org, Translated by Joshua Terefe


 

Last modified on %PM, %10 %883 %2016 %23:%Dec
Jonathan Parnell

Jonathan Parnell is the lead pastor of Cities Church in Minneapolis/St. Paul, where he lives with his wife, Melissa, and their five children. He is co-editor of Designed for Joy: How the Gospel Impacts Men and Women, Identity and Practice.

https://twitter.com/jonathanparnell

ወደ እግዚአብሔር መቅረብ (ክፍል 2)

ወደ እግዚአብሔር ከመቅረብ የሚከለክሉን ሦስት ነገሮች 1. ኩነኔ እና ኃፍረት  “እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶ...

Michelle Zombos - avatar Michelle Zombos

ጨርሰው ያንብቡ

በህይወቴ ላይ የእግዚአብሔር ፍቃድ ምንድን ነው?

የዚህን መልስ ማወቅ ሁላችንም እንፈልጋለን አይደል? ከዚህ በላይ ውጥረትን ሊፈጥር የሚችል ርዕስ ሊኖር ይችላል? ስለፈጠረን ፣ ደግሞም በሕይወት እያቆየን ስላለ...

Jonathan Parnell - avatar Jonathan Parnell

ጨርሰው ያንብቡ

 

The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.

Newsletter

Subscribe to our newsletter. Don’t miss any article, devotionals or wallpapers.

We do not spam!

You're automatically subscribed to bi-weekly articles and daily devotionals. You can customize your subscription settings here.