አንድ የማልረሳው የሽማግሌዎች ስብሰባ ነበር።
ከመጋቢ አገልግሎት ጋር ስለሚመጡ ልዩ ልዩ ተግዳሮቶች አንድ በአሜሪካ ውስጥ ያለ ትልቅ ቤተ ክርስቲያን መጋቢ ከተናገረበት የመሪዎች ኮንፈረንስ እየተመለስኩ ነበር።
ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል (ሮሜ 5፡8)።
ጨርሰው ያንብቡDaily Injera is a Christian ministry which delivers a verse from The Holy Bible each day.
The views and opinions expressed on Daily Injera are solely those of the original authors and our contributors. These views and opinions do not necessarily represent Daily Injera or our Staff.